አርበኛ ዘመነ ካሴ ለአርበኛ ሀብቴ ወልዴ፤ ለአርበኛ ባዬ ቀናው፤ ለአባት አርበኞች እና ለመላው የአማራ ህዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል

2 months ago
479

የአማራ ፋኖ በጎጃም ዋና አዛዥ አርበኛ ዘመነ ካሴ ለአርበኛ ሀብቴ ወልዴ፤ ለአርበኛ ባዬ ቀናው፤ ለአባት አርበኞች እንዲሁም ለመላው የአማራ ህዝብ የእንኳን ደስ አላችሁ መልዕክት አስተላልፏል።
Ethiopian news and analysis

Please subscribe and share:- https://bit.ly/subscribetomereja

#Ethiopia #Mereja #ethio251

Loading comments...