ጣሊያኖች የሸሸጉት ኢትዮጵያዊ እውነት፤ ቀዳማዊ ንጉሠ ነገሥት ኃ/ሥላሴና ቤኔቶ ሞሶሎኒ

1 month ago
18

ጣሊያን ለሁለተኛ ጊዜ ኢትዮጵያን በወረረ ወቅት፤ ቀዳማዊ ኃ/ሥላሴ የነበሩበት ሁኔታና የወሰዷቸው ዕርምጃዎችን የሚያሳይ እጅግ የሚገርምና ከዚህ ቀደም ተሰምቶ የማይታወቅ ምስል የያዘ ታሪካዊ ማስረጃ ነው፡፡ ጣሊያኖቹ ኢትዮጵያን በተመለከተ የሸሸጉት እውነት ገሀድ ወጥቶበታል፡፡ እስከ መጨረሻው ተከታተሉት፡፡

Loading comments...