የአማራ ሕዝባዊ ግንባር ፡ የሕዝብ ግንኙነት ሃላፊ አቶ ኦመር ሽፋው ጋር በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ የተደረገ ውይይት

1 year ago
293

የአማራ ሕዝባዊ ግንባር ከተመሰተረ ጥቂት ወራቶች ያስቆጠረ ቢሆንም በውስጥ ለረጅም ዘመን ለፍትህ ለአኩለነት ለዴሞክራሲ የታገሉ የመሩ በሳል የፖለቲካ አመራሮችን አቅፎ የተመሰረተ ድርጅት ነው ፡፡ የአማራን ትግል ይበልጥ ለማሳለጥ እና ዓለም አቀፋዊ ድጋፍ ለማስተባር በቅርቡ የተቋቋመው የአማራ ሕዝባዊ ግንባር የዓለም አቀፍ አስተባባሪ ክፍልም ከፍተኛ ስራ በመስራት ላይ ይገኛል ፡ በሻለቃ ዳዊት የሚመራው ይህ ክፍል አንጋፋ አማራዊያን ወደ ትግሉ በማስገባት እና በድተላያዩ የአሜሪካ ግዛቶች በተለያዩ አሁገራት ቻፕትሮችን በማቋቋም የዓለም አቀፈ እንስቃሴ በሰው ኃይል እና በገንዘብ እንዲጠናከር ከፍተኛ ስራ በመስራት ላይ ይገኛል፡፡ ከዓለም አቀፈ አስተባባሪ አንዱ ክፍል የሆነው እና በአቶ ኦመር ሽፋው የሚመራው የሕዝብ ግንኙነቱ ከፍልም የድርጅቱን እንስቃሴ ለማህበርስቡ እና ለዓለም አእፍ ኮሚኒቲ በማስተዋወቅ ክፍተኛ ስራ በመስራት ላይ ይገኛል ፡፡ ከዚህም ጋራ በተያያዘ ጉዳይ አቶ ኦመር ሽፋው ከዕውነት ሚዲያ ጋር የሁለት ሰአት ቆይታ አድርገዋል ፡፡ ይህን መርሃ ግብር ከፋፍሎ ማስተላላፉ የመልእክቱን ፍሰት ስለሚቀንነው መርሃ ግብሩን እንዳለ አቅበነዋል፡፡ አዳምጡት ፡ አጋሩት ፡ የዕውነት ሚዲያ ቤተስብ ይሁኑ ይፃፉልን email: mediaewnet@gmail.com https://www.amharapopularfront.net

Loading 1 comment...